Skip to content Skip to footer

ወዳጃዊ ስሜት የተንፀባረቀበት ሰማይ

አንድ ሰው ዛሬ ጠዋት ፀሐይን ለመመልከት ወደ ውጭ እንድወጣ ሲነግረኝ ምን እንደሚሆን አላሰብኩም ነበር። በቀስተ ደመና የተከበበችው ፀሐይ ማየት ከፍተኛ ደስታ ነበር የፈጠረልኝ። በእነዚህ የኢትዮጵያ ሰማይ ስር የሚያጋጥመን ተመሳሳይ ፆታ አፍቃሪ ጠልነት፣ ትራንስ ጠልነት እና ኩዊር ጠልነት ሁሉ ቢገጥመንም፣ ይህ ቀን ፀሐይ ለእኛ ኩዊር ሰዎች ለመብራት የወሰነችበት ቀን እንደሆነ ተሰማኝ።

Leave a Reply

Discover more from queerethiopia

Subscribe now to keep reading and get access to the full archive.

Continue reading