ኢትዮጵያ ዉስጥ ገና የአደባባይ ኩራት በዓል ላይኖረን ይችላል። ለመብታችን በመስቀል አደባባይ የቀስተ ደመና ሰንደቅ አላማችንን በደህና እና በኩራት ማውለብለብ ገና አንችል ይሆናል። የሚከተሉት አምስት የአፍሪካ ሀገራት አንድ ቀን በአደባባይ ለማክበር የሚያስችል ድፍረት እንደሚኖረን ተስፋ ይሰጡናል።
መልካም የኩራት ወር





ኢትዮጵያ ዉስጥ ገና የአደባባይ ኩራት በዓል ላይኖረን ይችላል። ለመብታችን በመስቀል አደባባይ የቀስተ ደመና ሰንደቅ አላማችንን በደህና እና በኩራት ማውለብለብ ገና አንችል ይሆናል። የሚከተሉት አምስት የአፍሪካ ሀገራት አንድ ቀን በአደባባይ ለማክበር የሚያስችል ድፍረት እንደሚኖረን ተስፋ ይሰጡናል።
መልካም የኩራት ወር




