በቅርብ የወጣው የንስንስ እትማች አጋሮች ላይ ያተኮረ ነበር። ቃለ መጠይቅ ካደረግንላቸው ሰዎች መካከል አንዱ የኩዊር ልጅ አባት የሆኑትን አቶ አለማየሁን ነው። ስለ እሳቸውም ሆነ ስለ ሌሎች ሰዎች ተጨማሪ ለማንበብ የንስንስ ሰባተኛ እትም አንብቡ። ጥያቄ ከኩዊር ኢትዮጵያ፥ የእርስዎ አመለካከት ከብዙ ኢትዮጵያዊ ለየት ያለው ለምን ይመስሎታል? ልጅዎትን በአንዴ መቀበል የቻሉት ለምን ይመስሎታል? አለማየሁ፡ በጣም ጥሩ ጥያቄ ነው፤…
ኩዊር ኢትዮጵያ ሰባተኛውን የንስንስን እትም በኩራት ይዛላችሁ ቀርባለች። ይሄ እትም አጋሮች ላይ የሚያተኩር ነው። ከ69 አመት አባት ለልጃቸው ያላቸው ድጋፍ እስከ አጋር ማንነትን…