በዚህ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀን የኩዊር አፍሪካውያንን ድምጽ ለማጉላት እና ለፍትህ ለመሟገት እንደ ኩዊር ኢትዮጵያ በጋራ እንቆማለን። ማንኛውም ሰው፣ የወሲባዊ ማንነቱ ወይም የስርዓተ ፆታ ማንነቱ ምንም ይሁን ምን፣ ከአድልዎ፣ ከጥቃት እና ከእኩልነት አለመኖር የፀዳ ህይወት መኖር ይገባዋል።
On this International Human Rights Day, we stand together as Queer Ethiopia to amplify the voices of queer Africans and advocate for justice.…