በምስራቅ አፍሪካ ኩዊር መሆን ከባድ ነው። የኩዊር አክቲቪስት መሆን የበለጠ ከባድ ነው። ብዙ አደጋዎችንም ያስከትላል እንደ ከቤት መባረር፣ ድብደባ፣ “የማስተካከያ” መደፈር ሰለባ መሆን እና መገደልን ያስከትላል። እንደ አክቲቪስት የእኛ የኩዊር ሰዎችን መብት ለማስከበር የምናደርገው እንቅስቃሴ ሊጎዳን እንደሚችል ተረድቻለሁ ነገር ግን ዝም ማለት አማራጭ ስላልሆነ እንቅስቃሴያችን በቁርጠኝነት እንቀጥላለን። ኡጋንዳዊው ታዋቂ የኤልጂቢቲኪው አክቲቪስት ፍራንክ ሙጊሻ ይህን ለመብት…