Skip to content Skip to footer

ሚያዝያ 17 ፡ ዓለም አቀፍ የድርጊት ቀን

ፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ "ኪል ዘ ጌይስ ቢል" (ጌዎች ይገደሉ) የሚለው የህግ ረቂቅ ወደ ፓርላማ መልሰው ልከዋል። የህጉን ረቂቅ ይደግፋሉ ነገር ግን "ለመቀየር" ፈቃደኛ የሆኑትን እድል መስጠት ይፈልጋሉ::“ LGBTQ+ ነኝ" ማለት "LGBTQ+ በማስፋፋት" በሚል የሞት ቅጣትን ይጠቁማል፤ ይህን የህግ ረቂቅ ሙሉ በሙሉ ይደግፋሉ። ይህን ረቂቅ ህግ በህግ ሊፈርሙ የቆረጡ ይመስላል። እኛም ጥረታችንን በምንም መልኩ መቀነስ የለብንም።…

Read more