Skip to content Skip to footer

አክብሮት ለጥቁር ኩዊር ፀሃፍያን

የአማዞንና የኤሌክትሮኒክ መጻሕፍት ከመጀመራቸው በፊት ብዙ የመጽሐፍ አቅርቦት አልነበረኝም። በትምህርት ዓመቱ የትምህርት ቤቱን ቤተ መጻሕፍት የመጠቀም ነፃነት ቢኖረኝም በኢትዮጵያ መፃህፍትን የማግኘት አቅም ውስን በመሆኑ በክረምት ወቅት የማነባቸው አዳዲስ መፅሐፍት በየጊዜው እንዲኖረኝ በቀን በ60 ሳንቲም መፃህፍት እከራይ ነበር። የመፃህፍት እጥረት መኖሩም የማንበብ ችሎታዬ በጎዳናዬ ላይ ያለውን ማንኛውንም መፅሃፍ ማንበብ እንድመኝ አስተምሮኛል። ወደ አሜሪካ ከመጣሁ በኋላ በቤተ…

Read more