Skip to content Skip to footer

እንደፈጣሪ ፈቃድ …

ህይወት እንደምታስቢው አይደለም። ይሄንን የምለው ነገሮች ሳታስቢያቸው ከተለያዩ ቦታዎች ስለሚከሰቱ ነው። ዱብዳ ወይ ምች በይው! ምንም ማቀድ አትችይም በቃ! አሁን አንድ ነገር አስበሽ ጭራሽ የማይገናኝ ነገር ይፈጠራል። ጥሩም መጥፎም ማለት ነው፤ ያው እንደአመጣጡ መቀበል ነው። በእኛ ሃገር "እንደፈጣሪ ፍቃድ" ብለን እንደምናልፈው ማለት ነው። ይሄ ደግሞ እንደኩዊር ኢትዮጵያዊ ሌላ ትልቁ ተግዳሮት ነው። ከሁለት ሰኮንድ በኋላ የሚፈጠረውን…

Read more