Skip to content Skip to footer

የኩራት ወር: “ነገር ግን ራስን መቀበል እና ኩራት ከምትኖርበት ቦታ ጋር ምንም ግንኙነት እንደሌለው ተምሬአለሁ”

የኩራት ወር ሁል ጊዜ አሁን በአውሮፓ ስለምትኖር ጓደኛዬ እንዳስብ ያደርገኛል። አዲስ አበባ እያለች በጣም ደፋር ነበረች። የሴት ጓደኛ ነበራት፣ እና በግልጽ ፍቅረኛሞች መሆን ባይችሉም አብረው ህይወት መገንባት እንደሚፈልጉ ግልጽ ነበር - የወደፊት እቅድ ያወጣሉ፣ ልጅ መውለድ እንደሚፈልጉ ጭምር ይናገሩ ነበር። ወደ አውሮፓ ከሄደች በኋላ ግን ሁሉም ነገር ተለውጠ። አሁን ሌዝቢያን መሆን "ሀጢያት" ነው ትላለች። ከአሁን…

Read more

የኩራት ወር: “አንድ ቀን የቀስተደመናውን ባንዲራ በአደባባይ አዲስ አበባ ላይ እንደምናውለበልብ አስባለሁ”

የኩራት ወር ግራ የሚያጋባኝ ጊዜ ነው። አዲስ አበባ ውስጥ የምትኖር ሌዝቢያን እንደመሆኔ መጠን እዚህ ምንም የተለየ ነገር አይፈጠርም። ሕይወት እንደ ሌላ ጊዜ ነው።…