የዚህ ወር ፖድካስታችን በአንድ የክልል ከተማ የምትኖረውን ዮርዳኖስን ይዛላችሁ መጥታለች። ዮርዳኖስ በተለምዶ “ወንዳወንድ" የምትባል ሌዝቢያን ናት፥ ስርዐተ ፆታን ለእርሷ ትርጉም በሚሰጥ መልኩ እንደገና በመተርጎም ፥ የስርዐተ ፆታ ማንነቶችንን ወይም የስርዐተ ፆታ አገላለጾችን ዋጋ በማይሰጥ ሀገር ውስጥ መኖር፥ በሰፊው ማህበረሰብ እና በኩዊር ማህበረሰብ ውስጥ እንዴት መንቀሳቀስ እንዳለባት ትልቅ ትምህርት አስተምሯታል። ካነሳናቸው ሃሳቦች መሃል ጥቂቱን ቀንጨብ አድርገን…
This month’s Ethioqueer podcast brings Yordanos, a masculine-presenting lesbian who lives in one of the regional capitals. Redefining gender to what makes sense…
እኔ በክልል ከተማ ነው ተወልጄ ያደግኩት። የክልል ከተማ ያለው ማህበረሰብ ከዋና ከተማ ማህበረሰብ ነዋሪ በተወሰነ መልኩ ወግ አጥባቂ ነው። ቀላል ለሚባሉ ጉዳዮች ሳይቀር…