የኢትዮኩዊር ፖድካስት የመጀመሪያውን ክፍለ ጊዜ ስናጠናቅቅ፣ የተሳተፉትን ሁሉ ማመስገን እንፈልጋለን። ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው የተመሳሳይ ፆታ አፍቃሪያን ጠልነት ጋር ተያይዞ እንዳለ ሆኖ ማንነትን በመግለጥ ሊመጣ የሚችል መጋለጥ አንዱ አደጋ ቢሆንም ፥ እንግዶቻችን ላሳዩን እምነት በጣም ልናመሰግናቸው እንወዳለን ። እኛ ራሳችን ኩዊር እንደመሆናችን መጠን ቃለ መጠይቅ እንድናደርግላቸውና ውይይቱን ቀድተን ለአድማጮች እንድናደርስ በመፍቀዳቸው ምን ያህል አደጋ እንደወሰዱ እናውቃለን።…
As we complete the first season of Ethioqueer podcast, we would like to thank the people who participated. Given the homophobia in Ethiopia…