“ኩራት በእናንተ እድሜ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚከበር ይመስላችሗል?” ይሄ ጥያቄ በሶስት ወር አንዴ በሚታተመው ንስንስ መፅሄታችን ላይ የጠየቅነው ጥያቄ ነው። አብዛኞቹ ምንም አይነት የኩራት በዓል በእድሜያቸው ኢትዮጵያ ውስጥ እንደማያዩ ነበር የመለሱት። “የኩራት በዓልን እዚህ ሃገር የማይ አይመስለኝም። ግን በሆነ ተአምር ቢካሄድ ራሱ፥ ሰው በድንጋይና እንጨት ይመጡብናል። ሰዎች እኛ ላይ ትልቅ ጥላቻ ነው ያላቸው፥" ይላል ናቲ። በህይወታችን…
“Do you think that Pride as an event will happen in Ethiopia in your lifetime?” This was a question we asked for Nisnis,…
መልካም አዲስ ዓመት! እንኳን በኢትዮጵያና በዳያስፖራ የሚገኙ LBTQ ኢትዮጵያውያን ጉዳይ ላይ በማተኮር በየሶስት ወሩ ወደምትወጣው ንስንስ መፅሄት ሁለተኛ ዕትም በሰላም መጡ። በዚህ ዕትም…
Happy Ethiopian New Year and welcome to the second issue of Nisnis, a quarterly magazine focusing on the issues of LBTQ Ethiopians in…