በየአመቱ በመስከረም 30 የሚውለውን የዓለም የአዕምሮ ጤና ቀንን ስናከብር ይህ ቀን ለLGBTQ+ ኢትዮጵያውያን ያለውን ፋይዳ በውል ማጤን አስፈላጊ ነው። ቢቢሲ ከሰሞኑ እንደዘገበው የአለም ጤና ድርጅት አፍሪካ በአለም ላይ ራስን በማጥፋት የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር ከፍተኛ ነው ብሏል። በተጨማሪም አፍሪካ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ራስን የማጥፋት መጠን ካላቸው 10 አገሮች ውስጥ ስድስቱ መገኛ መሆኗን ዘግቧል። በኢትዮጵያ የአዕምሮ…
As we commemorate World Mental Health Day each year on October 10, it is important to put into context the significance of this…