Skip to content Skip to footer

የአዕምሮ ጤንነታችንን መንከባከብ

በየአመቱ በመስከረም 30 የሚውለውን የዓለም የአዕምሮ ጤና ቀንን ስናከብር ይህ ቀን ለLGBTQ+ ኢትዮጵያውያን ያለውን ፋይዳ በውል ማጤን አስፈላጊ ነው። ቢቢሲ ከሰሞኑ እንደዘገበው የአለም ጤና ድርጅት አፍሪካ በአለም ላይ ራስን በማጥፋት የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር ከፍተኛ ነው ብሏል። በተጨማሪም አፍሪካ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ራስን የማጥፋት መጠን ካላቸው 10 አገሮች ውስጥ ስድስቱ መገኛ መሆኗን ዘግቧል። በኢትዮጵያ የአዕምሮ…

Read more