Skip to content Skip to footer

ዓለም አቀፍ ከሁለትዮሽ ስርዓተ ፆታ ውጪ ያሉ ሰዎችን የማክበር ቀን

ዓለም አቀፍ ከሁለትዮሽ ስርዓተ ፆታ ውጪ ያሉ ሰዎች ቀንን ስናከብር፣ በአሜሪካ ውስጥ ለተወሰኑ ዓመታት የኖረችውን ሔለንን -ከሁለትዮሽ ስርዓተ ፆታ ውጪ የሆነችን ኢትዮጵያዊት ደግመን አዳመጥን። ይህ ሞቅ ያለ ውይይት(በኢትዮ ፖድካስት ሊደመጥ ይችላል) ለሄለን ከሁለትዮሽ ስርዓተ ፆታ ውጪ መሆን ምን ማለት እንደሆነ፣ ያ ጉዞ ምን ይመስል እንደነበረ እና እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ፆታን እንደ ሁለትዮሽ በሚረዳ ማህበረሰብ ውስጥ ያለው ትግል ላይ ያተኮረ ነበር።

Leave a Reply

Discover more from queerethiopia

Subscribe now to keep reading and get access to the full archive.

Continue reading